የመቐለ እቅድና ፋይናንሰ ፅፈት ቤት በከተማችን በልማታዊ ሴፍትኔት ባጀት በመጠቀም ለሚሰሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የሚዉል የተለያዩ የሼድ (SMALL METAL SHADES FOR EY HOOD_BENEFICIARIES) በሾፒንግ ፕራፎር ኣወዳደሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ

የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

የፕሮፎርማ ማስታወቅያ (Shopping)

የመቐለ እቅድና ፋይናንሰ ፅፈት ቤት በከተማችን በልማታዊ ሴፍትኔት ባጀት በመጠቀም ለሚሰሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶች የሚዉል የተለያዩ የሼድ (SMALL METAL SHADES FOR EY HOOD_BENEFICIARIES) በሾፒንግ ፕራፎር ኣወዳደሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ በዚ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉና ከታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታማሉ ህጋዊ ተጫራቶች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

CONTRACT /BID/NO ET-TIGRAY-MEKELLE-432017-CW-RFQ

ተፈላጊ መስፈርቶች

1/ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ጨረታዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 300.00 ብር በመክፈል ከመቐለ እቅድና ፋይናንሰ ፅ/ፈት ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ በሚገኝዉ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መግዛት ይችላሉ።

2/ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ' የቅርብ ወር ቫት ሪፖርት ፣ ብቃት መረጋገጫ ሴርቲፍኬት ማቅረብ የሚችሉእና የግንባታ ሰራ ዘርፍ የተሰማሩ መሆን ኣለባቸዉ።

3/ የመወዳደሪያ ሀሳቡ ከ 08/08/2017 ዓ/ም እስከ16/08/2017 ዓ/ም ሰአት4:00 ለተጫራቾች ክፍት ሁኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4:30 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 034 ይከፈታል፡፡

4/ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 150,000 (ኣንድ መቶ ሃምሳ ሺ ብር ብቻ ) በCPO ፣ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም የባንክ ዋስትና(Unconditional ) ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ኣለባቸው :: የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ግዜ አንስቶ ለ33ቀናት ይሆናል ፡፡

5/ የግንባታ ስራ የሚጀመረዉ ትዕዛዝ ከተሰጠበተ ቀን ጀምሮ 45 ተከታታይ ቀናት ይሆናል፡፡

6/ በግንባታ ስራዉ ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥር መፀሃፍ ኣለባቸው ፡፡ የነጠላ ዋጋ (ዩኒትፕራስ) ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡

7/ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ ፊርማቸው ፣ ቀን እና የድርጅታቸው ማህተም ማስፈር ይገባቸዋል ፡፡

8/ በጨረታዉ መሳተፈ የሚችሉት በግንባታ ስራዉ ቢያንስ ኣንድ እና ከዚያ በላይ ተመሳሳይ ስራ የሰሩ መሆን ኣለባቸዉ፡፡

9/ የክፍያ ሁኔታ በየግንባታዉ ደረጃ እየታየ የሚከፈልበት ሁኔታ ለተጠናቀቀዉ ስራ በባለሙያ በሃላፊ እየተረጋገጠ መክፈል እንዳለበት በስምምነት ላይ ሊደርስ ይችላል፡፡

10/ የመወዳደርያ ሀሳብ ማቅረብያ ቛንቛው ኣማርኛ ነው ፡፡

11/ በግንባታ (ኣገልግሎት) ስራዉ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች (BOO) ተያይዟል ፡፡

12/ ማንኛውም ተጫራችች ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰአት በፊት የዋጋ ማቅረቢያው ሰነዱን /የመወዳደርያ ሀሳብ / ማስገባት ይኖርበታል ፡፡ ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰአት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ /የመወዳደርያ ሀሳብ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ኢንቨሎፑ ሳይክፈት ለተጫራቹ ተመላሽ እንዲሆን ይደረጋል፡፡

13/ መስራቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ (ሾፒንግን) በከፊል(በሙሉ) የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

14/ የመወዳደርያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ነው ''

15/ የጨረታ መወዳደሪያው በሚከተለው መሰረት ይሆናል ፡

15.1/በግንባታ ስራዉ ቴክኒካል መስፈርቶቹን ያማሉ መሆናቸው ይረጋገጣል፡፡

15.2/በቀረበው ዋጋ ላይ የሂሳብ ድምር ስህተት ካለ እንዲታረም ይደረጋል ፡፡

15.3/ውድድሩ የሚካሄደውእና ዝቅተኛ ዋጋ ኣቅራቢ የሚለየው በታረመው ዋጋ መሰረት ይሆናል ፡፡

16/ ጨረታው ህጋዊ መስፈርቱን ካማለት ኣቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች ኣሸናፊ ይደረጋል ::

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo