የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለዳሎል/ሙስሊ-ባዳ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል “Supply and Apply Road Marking and Traffic singns* ግዥ ለመፈፀም ተጫራችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
  1. የጨረታ ቁጥር DCE/SF/154/2020
  2. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመጡብትን ማስረጃ እና በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችላቸው ከግብር ሰብሳቢው ባለስልጣን የተሰጠ የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡  
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን አለበት 
  4. አንድ ተጫራች መወዳደር የሚችለው በአንድ ዓይነት ዋጋ ብቻ ነው በአማራጭ የቀረበ ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም 
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሠፈር አካባቢ በሚገኘው የኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው ቤት የግዥ ቡድን ቢሮ መግዛት ይችላሉ:: 
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በጨረታ በተዘረዘሩት ዕቃዎች (quantity) መሆን አለበት:: 
  7. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 20/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባል። 
  8. ጨረታው ጥቅምት 20/2013 ዓም ከጠዋቱ 4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል 
  9. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ  የተጠበቀ ነው:: 

አድራሻ፡፡ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ 

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34/33 

ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72 

ፖሳቁ 3414 ፋክስ ቁ.0114-40-04-71/0114-42-0746 

ወሉ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ የድህረ ገፅ www.dce-et.com    

ኢሜል:- INFO@dce-et.com   

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo