ሱር ኮንስትራከሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር የተለያዩ አስፋልት ቢትመን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Sur Construction PLC
  1. 1. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 25, 2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ቀናት በድርጅቱ ግዥ ክፍል (2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1208) በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 500,000 አምስት መቶ ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ፣ በባንክ የተመሰከረ/ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
  3. 3. ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሻል የዋጋ ሰነድ ይዘው መስከረም 25/ 2013 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ይዘው መምጣት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚህ ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡
  4. 4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመከፈል ከ2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 ግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በብዛት ወይም በዓይነት በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከደምበል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ሜጋ ህንፃ አጠገብ፡፡

ስልክ ቁጥር -011-5-58-34-06/011-5-58-43-78

S/N

Description

UOM

QTY

1

Asphalt Bitumen 60/70

MT

8,000

2

Asphalt Bitumen MC-30

MT

2,000

ሱር ኮንስትራክሽን /የተ/የግል ማህበር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo