የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሳምሪ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል ጠጠር ግዥ ለመፈጸም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

No



Description

Unit

Qty

1

00 ጠጠር

Pcs

14,883

2

01 ጠጠር

Pcs

8653

3

02 ጠጠር

Pcs

9691

  1. 1. ተጫራቾች በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችላቸው የታደስ ታክስ ክሊራንስ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  2. 2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 74 በተጠቀሰው መሠረት መሆን አለበት::
  3. 3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሠፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዋናው መ/ቤት የግዥ የሥራ ሂደት ቢሮ መግዛት ይችላሉ::
  4. 4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በሥራ ዝርዝር ለተጠቀሱት ዕቃዎች በሙሉ መሆን አለበት::
  5. 5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ግንቦት 8/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  6. 6. ጨረታው ግንቦት 8/2012 ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል::
  7. 7. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34 ማዞሪያ 0114-42-22-70/7172 ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ. 0114-40-04-7/0114-42-07-46

ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬሳ ግቢ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo