በኢትዩጰያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመሆኒ ግብርና ምርምር ማዕከል ከመንግስት በተመደበ በጀት ለአስቸዃይ የምርምር ሥራ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ዕቃዎች ለ2008 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚሰጥ

በኢትዩጰያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የመሆኒ ግብርና ምርምር ማዕከል
  • ሎት 1 የፅህፈት መሳሪዎች ተዛማጅነት ያላቸዉ እቃዎች
  • ሎት 2 ቋሚና የኤሌክትሮኒክስ ተዛማጅ እቃዎች
  • ሎት 3 የእርሻ መሳሪዎችና ተዛማጅ እቃዎች
  • ሎት 4 የስራና የደንብ ልብሶች ተዛማጅ እቃዎች
  • ሎት 5 አላቂ የፅዳት እቃዎች ተዛማጅ እቃዎች

1 ስለዚህ በጨረታዉ ለመካፈል የሚፈልጉ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የሚያሟላ ተጫራቾች ቀርበዉ እንዲወዳደሩ ይጋብዛል

2 ተጫራቾች በስራ ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት ያላቸዉ በአቅራቢዎች ዝርዝር በ ( web site )በሙያ ዘርፉ የተመዘገቡ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆናቸዉንና የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉ በጨረታ እንዲሳተፉ የሀገር ዉስጥ ገቢ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 2000.00 /ሁለት ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረለት (CPO) ብቻ ማስያዝ አለባቸዉ

4 ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀነ ጀምሮ በአየር ለa የሚቆይበት ጊዜ 15 ቀናት ወዉስጥ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከኢግምኢ ዋና መቤት በሚገኝበት ግዥ ፋይናንስና ንብረት ማኔጅመንት ዳይሬክተቶሬት ቢሮ ታህሣሥ 18/ ቀን 2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥር 05 ቀን 2008 ዓ/ም በጨረታ መሳተፍ ለሚፈልጉ ድርጅቶች ኢግሚኢ /መግምማ /ብግጫ በቁጥር 01/2008 ተብሎ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ

5 በአነስተኛ ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት የተቋቋሙበት የህጋዊነት ማስረጃ ዋናዉን እና የማይመለስ ኮፒዉን በማስያዝ ያለ ክፈያ በነፃ የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ

6 ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ዓይነት የተወዳደሩበትን ሎት በመግለፅ በታሸገ ፖስታ ማስታወቂያዉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ተትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት እስከ ቀኑ 11:30 ሰዓት ከላይ በተጠቀሰዉ አድራሻ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ

7 ተጫራቾች አስፈላጊዉ የሙስና ድርጊት ላለመፈፀም ቃል የሚገቡበት ቅፅ ሞልተዉና ፈርመዉ ከመወዳደሪያ ሰነዳቸዉ ጋር ለመመለስ ፍቃደኛ መሆን አለባቸዉ

8 የጨረታ ሳጥን ጥር 05 ቀን 2008 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በሚገኙበት በኢንስቲትዩት ዋና መ/ቤት የመሰብሰቢያ ኣድራሻ ይከፈታል

9 ኢንስቲትዩቱ ማዕከሉ የተሸለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

10 በሌሎች ተጫራቾች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም

ለበለጠ መረጃ ለማግኘት

በስልክ ቁጥር 011 164 60 196 / 011 164 59 534 / 0347771664 / 0347770059 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

 

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo