የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የቢሮ እቃዎች ግዥ ለመግዛት ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡