በአፋ/ብ/ክ/መንግስት አፋምቦ ወረዳ ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በ2012 በጀት አመት ካፒታል በጀት ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የፈርኒቸር እና ኤሌክትሮኒክስ ቋሚ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በኣፋር ብ/ክ/መን /ዞን አንድ አፋምቦ ወረዳ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : ታሕሳስ 16/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  15 የስራ ቀናት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  : የጨረታ መክፈቻዉ ቀን እና ሰዓት አልተገለፀም
  2. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ 
  3. ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ፍቃድ 
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት 
  5. በመንግስት አቅራቢነት የተመዘገበ 
  6. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (CPO) ሰርተፍኬት ያለው 
  7. ተጫራቾች በየሎቱ ወይም በሚወዳደሩበት እቃዎች 1% የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዶች ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል የጨረታ አሽናፊዎች እንደታወቀ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለተሸናፊዎች ይመለሳል። 

ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 የስራ ቀናት በአፋምቦ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት የግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 4 በማይመለስ 100 / አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። 

በተጨማሪም ስልክ ቁጥር፡- 09 20 09 94 10/ 09 50 03 50 00 

ማሳሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በመሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

በአፋ/ብ/ክ/መንግስት የአፋምቦ ወረዳ 

ፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo