የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተገለፁት በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል የምርምር ዘር ማከማቻ መጋዘንብ ( Cold- Store ) ሰርቶ የሚያስረክብ ፣ የምርምር መሳርያ እቃዎች

የትግራይ እርሻ ምርምር ኢንስቲትዮት

በዚህ መሰረት የሚመለከታችሁ ሕጋዊ የንግድ ድርጅቶች የሆናቹ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታ ዶክሜንት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 50 መክፈል ጨረታ ሰነድ ዶክሜንት ከ ቢሮ ቁጥር 09 መዉሰድ የምትችሉ መሆናቹሁ እየገለፅን በጨረታ ለመሰተፍ ከዚህ በታች የተገለፁትን ማማላት ያስፈልጋል

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ ይግብር መለያ ቁጥር ፣ የቫት ሰርተፊኬትና የሕዳር ወር 2012 ዓ/ም ቫት ዲክለር የተደረገበት የኣቅራቢነት መለያ ማስረጃ

2 ኢንስትዩቱ የዚህ ጨረታ 20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

3 እንስትዩቱ የታሸለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

4 ጨረታ የሚቆይባቸዉ ቀናት ከታሕሳስ15/2012 እስከ ጥር 01/2012ዓ/ም ረፋድ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚህ ቀን 4፡30 ወድያዉኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በቢሮ ቁጥር 09 ይከፈታል

5 ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 40 28 01/ 03 42 40 70 26

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo