የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት(SNV) በትግራይ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች ላይ ለሚሰራቸዉ የልማት ስራዎች መኪና መከራየት ይፈልጋል

የኔዘርላንድ ልማት ድርጅት(SNV)

1 ስለሆነም በተጠየቀዉ ጊዜ የተጠየቀዉ የመኪና አይነት ማቅረብ የሚችልና የ 2012 ዓም የታደሰ የመኪና አከራይ ንግድ ፈቃድ ያለዉ ማንኛዉም ግለሰብ ወይም ድርጅት እንዲወዳደር ይጋብዛል

2 የጨረታዉ ማቅረብያ ፎርም ከታቸ በተመለከተዉ የድጅት ፅቤቱ እስክ ታህሳስ 24 ዓም ድረስ በስራ ሰዓት መጥተዉ መዉሰድ ይችላሉ

3 ፎሩ ተሞልቶ በሚመለከተዉ ሃላፊ ተፈርሞና የድጅቱ ማሀተም ኣርፎበት እስከ ታሕሳስ 24/ 2012 ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ድርስ ከታቸ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ማቅረብ አለበት

4 ጨረታዉ ከላይ በተጠቀሰዉ ቀን ማለትም ታህሳስ 24 /2012 ዓም 9:30 በኢትዩጰያ ሰዓት አቆጣጠር ይከፈታል

ድርጅቱ  ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት ዶቭ ካፌ የሚገኘዉ ኑር ህንፃ 1ኛ ፎቅ

ስልክ ቁጥር 0344410100 ወይም 0914706479 ወይም 0914708393

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo