የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያገለግል ቡስተር ስፔር ከነ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስፔር ግዢ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለግ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቶች ጥሪውን ያቀርባል:

የመቕለ ከተማ መጠጥ ዉሃ ኣቅርቦት
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : ታሐሳስ 15 /2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  በ30ኛዉ ቀን 2012 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበተ ቀን :  በ30ኛዉ ቀን 2012 4:30 ሰዓት
  2. የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፍቃድ ያላቸው:: 
  3. ቫት የተመዘገበና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ 
  4. የጨረታው ዶክሜንት የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል መቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታው ዶክሜንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዢ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 13 መግዛት ይችላሉ ፡፡ 
  5. ጨረታ ዶክሜንቱ ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 30ኛው ቀን 2012 ዓም 4፡00 ሰዓት ወደ ጨረታ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 
  6. ጨረታው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ30ኛው ቀን 2012 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 
  7. ሁሉም ተጫራቶች 40,000.00 የጨረታ ማስከበርያ በCPO በሁኔታ ላይ ያልተመሰረት የባንክ ዋስትና ፣ በማይሻር ሌትር ኦፍ ክረዲት የቀረበ ዋስትና ጥሬ ገንዘብ የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 
  8. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ ዶክሜንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ ኣለባቸው። 
  9. በዶክሜንቱ ከተሰጠው ስፔስፍኬሽን ውጭ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም። 
  10. የጨረታው አሸናፊ ውል ማስከበርያ ካሸነፈው ዋጋ በCPO በተረጋገጠ የባንክ ጋራንቲ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና የውል ማስከበርያ (Performance bond guarantee) 10% ማስያዝ የሚችልና በ3 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶክሜንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል፡፡ 
  11. በጨረታው ሂደት ጨረታውን ለማዛባትና ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታው ውጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ፡፡ 
  12. ጨረታ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣውን የጨረታ ዶክሜንት ተቀባይነት የለውም። 
  13. ጨረታ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ ለ60 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው። 
  14. ጽ/ቤቱ ጨረታውን እንደ አስፈላጊነቱ ከያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው። 
  15. የሚቀርበው የጨረታ ዶክሜንት 

14.1 ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም 

14.2 ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮቲ ሰነድ ለየብቻው አሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል። 

15. ፅ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

አድራሻ ፡- ትግራይ መቐለ 

ስልክ ቁጥር 034 440 73 35 /0914 75 58 45 

የመቐለ ውሃና ፍሳሽ 

አገልግሎት ጽ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo