መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የ Submersible Pump እቃዎች ግዥ የአንሶላ እቃዎች ግዥ የCathLap እቃዎች የህትመት ውጤቶች፤የአንሶላ እቃዎች ግዥ፤የCathLap እቃዎች፤የህትመት ውጤቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን : ታሐሳስ 15 /2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  በ10ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበተ ቀን :  በ10ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት
  2. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ
  3. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ .ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘበ፡፡
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ
  5. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ
  6. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል፡፡ 

ተ.ቁ

የጨረታው ዓይነት 

ሎት 

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ  የተረጋገጠ ሲፒኦ 

1

የ Submersible Pump እቃዎች ግዥ 

ሎት-1

60,000.00ብር 

2

የአንሶላ እቃዎች ግዥ 

ሎት-2

50,000.00ብር 

3

የCathLap እቃዎች 

ሎት-3

80,000.00ብር 

4

የህትመት ውጤቶች

ሎት-4

50,000.00ብር 

6.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡ 

7.ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡ 

8.ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ በ10ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡ 

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo