የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ (agriculture products)መገልገያ መሣሪያዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ

1 የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር ኣባሪ በተደረገዉ ሠንጠረዥ ላይ ተመልክታል

2 የመወዳደሪያ ሃሳቡ በታሸገ ኢንቨሎፕ ዉስጥ ሆኖ እስከ ቀን 17/04/2012ዓ/ም  4፡00 ሰዓት ለግዢ ፈፃሚዉ መስርያ ቤት ቢሮ 12 መድረስ አለበት የመወዳደሪያ ሃሳቡ በቀን 17/04/2012 ሰዓት 4፡30 ይከፈታል

3 የዕቃዎች ማስከበርያ ቦታ ትግራይ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ማስረከቢያ ጊዜዉ  ግዥዉ ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ ይሆናል

4 ግዥ ፈፃሚዉ መ/ቤት ከኣሸናፊዉ ድርጅት ጋር ዉለታ ከፈረመበት በፊት እስከ 20% ጨምሮ ቀንሶ መፈራረም ይችላል

5 ተጫራቾች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቻዋል

የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኮፒ

ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑት የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ኮፒ

6 መስርያ ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዘ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo