ለ 3ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

ለ 3ኛ   ግዜ   የወጣ   የጨረታ  ማስታወቂያ
መከላኪያ  ኮንስትራክሸን  ኢንተርፕራይዝ  በአሪድ  አካባቢ  በሚሰራው  ስታፍ  ኮሌጅ  የWooden  parquet flooring  and  tongued and  grooved Wooden board  Removable stage flooring   ስራ እጁ  ዋጋ ከነ material   በጨረታ  አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት   ለማሰራት  ይፈልጋል ::
በዚህም  መሰረት
1  ተጫራቶች  ህጋዊ  የስራ ፍቃድ  ያላቸው  ያዓመቱ  የስራ  ግብር  የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ  ብር 5,000 ብር በ (cpo)  ምስያዝ  የሚችሉ  የሰሩበት  ስራ  ልምድ  ማቅረብ  የሚችሉ  በተጨማሪም  VAT ተመዝጋቢ   መሆናቸዉ  ማስረጃ  ማቅረብ  አለባቸው::
2   የስራ  ዝርዝር  መግለጫ   ከፕሮጀክቱ  ፅሕፈት ቤት  በመቅረብ  ሰነዱን የማይመለስ  100.00  ብር  በመክፈል  መግዛት  ይጠበቅባቸዋል::
3  ተጫራቶች የሚወዳደሩበት  ዋጋ  በታሸገ  ፓስታ  እሰከ 30/12/06 ዓ/ም  ከጥዋቱ  3:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል ::
4  ጨረታዉ  30/12/06 ዓ/ ም  ከጥዋቱ  3:30 ሰዓት ይከፈታል::
5  ድርጅቱ   የተሻለ አማራጭ  ካገኝ በከፊል  ሆነ  በሙሉ  የመሰረዝ  መብቱ  የተጠበቀ  ነው::
ለተጨማሪ  ማብራሪያ     09 14 72 85 78/  0914 72-01-63 ይደዉሉ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo