የ መቀሌ ማዛጋጃ ቤት ግልጋሎት የሚዉል ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የ መቐለ ከተማ ማዛጋጃ ቤት

1 የዘመኑ ግብር ከፈለዉ በዘርፊ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸዉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የኣቅራቢነት ሰርተፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰረተፊኬት ፣ ከጥቅምት ወር ቫት ሪፖርት ያላቸዉ

2 የጨረታ ማስከበርያ ብር 25000.00 ሃያ ኣምስት ሺ ብር ብቻ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈት ቤታችን ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀብ 07/04/2012በ ዓ/ም ጀምሮ ብስራ ሰኣት የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነድ ጨረታ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሁለት ፖስታ ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታ ቀን 22/04/2012 ዐዓም 8፡30 ተዘግቶ በዚህ ቀን 9፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት የከፈታል

6 ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅቱ ማህተም ና ፌርማ ማድረግ ይኖርበታል

7 ፅ/ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራርያ 03 42 41 81 37

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo