መቐለ ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ሥራዎች የአገር አቀፍ ጨረታ መክፈቻ ቀን ማራዘም

መቐለ ዩንቨርስቲ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ሥራዎች አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ

79 ዓመት ቁጥር 072 ህዳር 12/2012 ዓ.ም በወጣው ማስታወቂያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የኮንስትራክሽን ሥራዎች፡፡

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 6

MUBRP-146(Adihaki Campus student dormitories Renovation works)

300,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

Lot 7

MUBRP-147 Renovation and Maintenance works at Main and kalamino Campuses of Mekele University)

400,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

የጨረታ መክፈቻው ቀ ታህሳስ 2/2012 . ወደ ታህሳስ 15/2012 . የተራዘመ ሲሆን

የመክፈቻው ሰዓት ከጠዋቱ 3:30 የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4:00 የሚከፈት መሆኑን

እናሳውቃለን፡፡

የመቐሌ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo