የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛ ክ/ጦር ንብረት አስወጋጅ ጨረታ ኮሚቴ የ2012 ዓ.ም ያገለገሉ ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ


  1. ያገለገሉ የመመገቢያ ማብሰያ ዕቃዎች 
  2. ያገለገሉ የዳቦ ማሽን ዕቃዎች 
  3. ያገለገሉ የቢሮ ዕቃዎች 
  4. ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 

ንብረቶቹ የሚገኙበት ቦታዎች፡

1.አዲ በራክ 

2 መመን/እንትጮ 

3. ዕዳጋ ሮቢዕ 

መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፡

1 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብ/ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋም ብር (CPO) በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 

2. አሸናፊ ድርጅቶች ንብረቱን በራሳቸው ትራንስፖርት ያነሳሉ፡፡ 

3 ንብረቱን በራሳቸው ወጪ መጥተው ማየት ይችላሉ፡፡ 

4. የጨረታ ሰነድ ከ27/3/2012 ዓ.ም እስከ 13/4/2012 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ ክ/ጦር ንብረት አስ/ር ቢሮ ቁጥር 04 በመምጣት ብር 50 /ሃምሣ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ወይም መውሰድ ይችላሉ፡፡ 

5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ በ13/4/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል፡፡ 

6. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0912 98 22 18/034 245 3030 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ 

አድራሻ 

ክልል ትግራይ 

ዞን-ምስራቃዊ 

ወረዳሙ ጋ/አፈሹም 

ቦታ- አዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ካምፕ

በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛው 

እ/ክ/ጦር መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo