ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለተለያዩ ሞዴል ትራክተሮችና ማረሻዎች የመለዋወጫ ዕቃዎችን እንዲሁም የጋራዥና ኤሌክትሪካል አላቂ ዕቃዎችን፣ የጋራዥ መሳሪያዎችና መፍቻዎችን፣ ስታንዳርድ መለዋወጫ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ጨረታ የወጣበት ግዜ : 26/3/2012

ጨረታዉ -የሚዘጋበት ግዜ :  15ኛዉ የስራ ቀን  ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት -

ጨረታዉ  የሚከፈትበት ግዜ : 15ኛዉ የስራ ቀን  ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት                                             

1 ለተለያዩ ሞዴል ትራክተሮችና ማረሻዎች የመለዋወጫ ዕቃዎችን እንዲሁም

2 የጋራዥና

3 ኤሌክትሪካል አላቂ ዕቃዎችን፣

4 የጋራዥ መሳሪያዎችና መፍቻዎችን፣

5 ስታንዳርድ መለዋወጫ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

1 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች የዕቃዎቹን ዝርዝርና የጨረታውን መመሪያ የማይመለስ ብር 150.00 በመክፈል ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣታትሞ ከወጣበት ቀን እስከ 10ኛው የስራ ቀን ድረስ ዘወትር በስራ ስዓት አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፍንፍኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዥና ጉዳይ ፈፃሚ ጽ/ቤት ወይም ሁመራ ከተማ ቀበሌ 04 ከሚገኘው የኩባንያችን ዋና ቢሮ መወሰድ ይችላሉ።

2 ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር 15ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0911237245 /0935406182 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ፡፡

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/ የግ/ማህበር

 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo