መቐለ ዩኒቨርሰቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አይደር ኮምፕሬንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሊፍት ጥገና አገልግሎት እና የሊፍት መለዋወጫ እቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን  ህዳር 20/2012 : ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - በ15ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 :  ጨረታዉ የመኪፈትበት ቀን  - በ15ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00                                      

  1.  የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ 
  2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም የግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ 
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስቫት ተመዝጋቢ የሆነ 
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ 
  5. ላለማጭብርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሃላ ማቅረብ የሚችል

ተቁ

የጨረታው ዓይነት

ሎት 

የጨረታ ማስከበሪያ 

ባንክ ጋራንት ወይም 

በባንክ የተረጋገጠ 

ሲፒኦ 

1

የሊፍት ጥገና አገልግሎት እና የሊፍት መለዋወጫ እቃዎች ግዥ

ሎት -1

50,000 ብር 

6.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡ 

7. ማንኛወም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ያቻላል፡፡ 

8. ጨረታው እየር ላይ የሚቆየው ጊዜ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ  በ 15ኛውቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቶች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኘበት በግልፅይከፈታል፡፡ በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

9 ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

10. ላለማጭርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሐላ ማቅረብ የሚችል፣ 

መቐለ የኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ዓይደር ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ 

ሆስፒታል ግዥ፣ ንብረት እና ፋይናንስ ቡድን 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo