የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የሲቪል የቢሮ አልባሳት እና ጫማዎች፣የቅስቀሳና ፕሮፖጋንዳ የሚውል ማቴሪያል፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች፣ለኦፊስ ማሽን ጥገና ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውል ምግቦች፣ ለጀኔሬተርና ዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች ለካምፕ እና ለመኖሪያ ቤት እድሳት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

  • አድራሻ
  • ክልል-------ትግራይ
  • ዞን------------- ምስራቃዊ
  • ወረዳ -------ጋ/አፈሹም
  • ቦታ---------አዲ-ግራት የ20ኛ ክ/ጦር ካምፕ                                                                       1 የሲቪል የቢሮ አልባሳት እና ጫማዎች
    2 የቅስቀሳና ፕሮፖጋንዳ የሚውል ማቴሪያል
    3 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች
    4 ለኦፊስ ማሽን ጥገና
    5 ለህሙማን ማጠናከሪያ የሚውል ምግቦች
    6 ለጀኔሬተርና ዳቦ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች
    7 ለካምፕ እና ለመኖሪያ ቤት እድሳት የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
    ስለሆነም ከዚህ በታች ያሉትን ቅድመ ሁኔታዎች የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትጫረቱ ይጋብዛል።
    መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች፡-
    1 ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ተጫራቾች ይጋብዛል።
    2 ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የፋይናንስ ተቋሞች ብር/c.p.o/ በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
    3 ዕቃዎቹ የ20ኛ ክ/ጦር ዓዲ-ግራት ጊቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
    4 ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
    5 የጨረታ በሰነድ ከህዳር 20/2012 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 06/2012 ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ /ጦር ግዥ ዴስከ ቢሮ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ።
    6 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ 06/04/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 430 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል።
    7 መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
    ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0342455429/09144 91317//0931102471/ደመ መጠየቅ ይችላል።
    በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን
    ዕዝ /መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo