ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቀለ ከተማ ዳዕሮ ኣከባቢ ለሚያስገነበዉ የጋራ መኖርያ ቤት ኣፓርታማ ግንባት የዋላ ፕለይዉድ መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 በዚህ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆናችሁ 

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ

6 ሰራተኻ መጓጓዥ መኪና ጨረታዉ ኣሸናፊ ድርጅት ይሆናል  

7 ጨረታዉ ቀን 23/03/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ 4፡30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ -03 48 99 03 57

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo