መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች አገልግሎቶችና የሕንፃ ግንባታ ሥራዎች፣የበሰለ ዳቦ አቅርቦት፣የእንጀራ መጋገር አገልግሎት፣የታሸገ ውሃ 600 ሚሊ፣የእህል፤የዛላ በርበሬና ቅመማ ቅመም የወፍጮ አገልግሎት ሥራ፣የጥበቃ አገልግሎት ሥራ፣ Adihaki Campus student dormitories Renovation works፣Renovation and Maintenance works at Main and kalamino Campuses of Mekele University በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን -  ህዳር 16/2012   :   ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - የጨረታ መዝጋያ እና መክፈቻ የተለያየ ነዉ  : ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን -  የጨረታ መዝጋያ እና መክፈቻ የተለያየ ነዉ
  2. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡-  
  3. በቀረበው ዝርዝር እስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

መለያ

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የበሰለ ዳቦ አቅርቦት

500,000.00

Lot 2

የእንጀራ መጋገር አገልግሎት

100,000.00

Lot 3

የታሸገ ውሃ 600 ሚሊ

100,000.00

Lot 4

የእህል፤የዛላ በርበሬና ቅመማ ቅመም የወፍጮ አገልግሎት ሥራ

100,000.00

Lot 5

የጥበቃ አገልግሎት ሥራ

100,000.00

Lot 6

MUBRP-146 (Adihaki Campus student dormitories Renovation works)

300,000.00

ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ

Lot 7

MUBRP-147 Renovation and Maintenance works at Main and kalamino Campuses of Mekele University)

400,000.00

ደረጃ 4 እና ከዚያ በላይ

በባንክ የተመሰከረለት (CPO) /ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል፡፡ 

4 ማንኛውም ተጫራች ከLot 1 እስከ Lot 5 የተዘረዘሩትን ዕቃዎችና አገልግሎቶች የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ እንዲሁም LOt 6 እና 7 ከተጠቀሱት የህንፃ ግንባታ ሥራዎች የማይመለስ ብር 500.00 አምስት መቶ ብር በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡ 

5 ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከLot 1 እስከ Lot 5 እንዲሁም Lot 6 እና 7 በ21ኛው ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 

6. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከ Lot 1 እስከ Lot 5 እንዲሁም Lot 6 እና 7 ጨረታው ከወጣበት 21ኛው ቀን ጠዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡ :16ኛው እና 21ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) ኣይመለስለትም፡፡ 

8. ዩኒበርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለበለጠ ማብራሪያ፡

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 

ስልክ ቁጥር፡- 0344 414784/0914727448፣ ፖ.ሳ.ቁ 231 

ዋና ግቢ መቆለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo