መቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን -  ህዳር 16/2012   :   ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን -  በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00
  2. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል 
  3. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣ 
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ / ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣ 
  5. የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣ 
  6. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (taxpayer identification number) ማቅረብ የሚችል፣ 

    መለያ

    የጨረታው ኣይነት

    የጨረታ ማስከበሪያ ብር

    ደረጃ

    Lot 1

    አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች

    25,000.00

    Lot 2

    የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

    15,000.00

  7. በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል 
  8. ማንኛውም ተጫራች ከ Lot 1 እስከ Lot 2 የተዘረዘሩት እቃዎች የማይመለስ ብር 100 አንድ መቶ ብር/ በመከፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡ 
  9. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከlot 1 እስከ Lot 2 ጥዋት 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 
  10. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከlot 1 እስከ Lot 2 ጥዋት 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣ 
  11. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣ 
  12. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ እማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 

ለበለጠማብራሪያ 

የህግና ስነ መንግስት ኮሌጅ የግዥና ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር CLG-0004 

ስቁ 0344 408382/0914706510፣ ፖሳቁ. 4051 

ዓዲ ሓቂ ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ 

በመቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo