የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ቢሮ Audio amplifier & Corner Speaker /Hom Type/ with All Accessories and የህትመት ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ትግራይ ክልል ጤና ቢሮ
  • ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን -  ህዳር 16/2012   :   ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን - ለ15 ተከታታይ ቀናት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን -  መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • ሎት-1 Audio amplifier & Corner Speaker /HomType/ with All Accessories
  • ሎት-2 የህትመት ስራዎች
  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN NO/ እና የታደሰ የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ምዝገባ ማቅረብ አለባቸው::
  2. ለሁሉም ሎቶች የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የመስከረም ወር 2012 ዓ.ም ቫት ዲክላሬሽን ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ለሎት-1 የጨረታ ዋስትና ብር 30,000፣ ሎት-2 /ህትመት/ የጨረታ ዋስትና ብር 20,000 በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና፣ በጥሬ ገንዘብ ወይም የተረጋገጠ ቼክ ወይም የክፍያ ትእዛዝ (CPO) ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ተወዳዳሪዎች ለሎት-1 ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ለእያንዳንዱ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ፣ ለሎት-2 ደግሞ ኦርጅናልና ኮፒ ፋይናንሻል ዶክሜንት በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በስራ ሰዓት የግዥ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር- 42 ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች በሙሉ በሚሽጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል፡፡
  6. ተወዳዳሪዎች ቫት ለሚመለከተው የሚያስገቡት ዋጋ ቫት ያካተተ መሆን አለበት ካልሆን ቫት እንዳካተተ ይቆጠራል::
  7. ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነው ከተገኙ ውል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ለሎት- 1በ60 ተከታታይ ቀናት ሲሆን ለሎት-2 ደግሞ በ45 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  8. የጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ከትግራይ ክልል ጤና ቢሮ የግዥ ስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር-42 በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ::
  9. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም 20% መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል፡፡
  10. ማንኛውም ግልፅ ያልሆነ ጥያቄ ካላችሁ ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን ከመድረሱ ከ5 ቀናት በፊት በጽሁፍ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  11. ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበት (BID VALIDITY DATE) ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
  12. በእያንዳንዱ ንብረት አሸናፊ ይለያል በድምር ወይም በጠቅላላ አሸናፊ አይደረግም፡፡

ለበለጠ መረጃ የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ

ስልክ ቁጥር 03-44-40-47-15 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo