መቐለ ዩኒቨርሲቲ የበሰለ ዳቦ አቅርቦት የእንጀራ መጋገር አገልግሎት የታሸገ ውሃ 600 ሚሊ የእህል፣የዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ስራ የጥበቃ አገልግሎት ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን 12/2012
  2. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከLot 1 እስከ Lot 5 እንዲሁም Lot 6 እና7 ጨረታው ከወጣበት 21ኛው ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት
  3. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል 
  4. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣ 
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ 

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የበሰለ ዳቦ አቅርቦት

500,000.00

Lot 2

የእንጀራ መጋገር አገልግሎት

100,000.00

Lot 3

የታሸገ ውሃ 600 ሚሊ

100,000.00

Lot 4

የእህል፣የዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ስራ

100,000.00

Lot 5

የጥበቃ አገልግሎት ስራ

100,000.00

Lot 6

MuBRP-146(Adhaki Campus student dormitories Renovation works)

300,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

Lot 7

MUBRP-147 Renovation and Maintenance works at Main and kalamino Campuses of Mekele University)

300,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል 

4. ማንኛውም ተጫራች ከ Lot 1 እስከ Lot 5 የተዘረዘሩት እቃዎችና አገልግሎቶች የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር / እንዲሁም Lot 6 እና 7 የተጠቀሱት የህንፃ ግንባታ ስራዎች የማይመለስ ብር 500 ( አምስት መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣ 

5 . ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከ Lot 1 እስከ Lot 5 እንዲሁም Lot 6 እና 7 በ 21 ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 

6. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ከLot 1 እስከ Lot 5 እንዲሁም Lot 6 እና7 ጨረታው ከወጣበት 21ኛው ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛው እና 21ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣ 

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ(CPO)አይመለስለትም፣ 

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለበለጠ ማብራሪያ፡- 

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 

ስልክ ቁጥር 0344 44784/0914727448፣ ፖ ሳቁ. 231 

ዋና ግቢ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ 

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo