በኤጀንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዩ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበሪያ ዩኒት የ ሞተር ሳይክል ስፔር ብፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ሕጋዊ ነጋዴ የሆናችሁ እንትወዳደሩ ይጋብዛል

በትግራይ ክልል የማኣድና ኢነርጂ የባዩ ጋዝ ኣስተባባሪ ዩኒት

1 የ2012 ዓም የንግድ ፈቃድ የታደሰ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፈቃድ የሚያቀርቡ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የኣቅራቢነት የመስከረም ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 11/03 /2012 ዓም

4 ፕሮፎርማ የሚዘጋባት ቀን 15/03/2012 ዓም 02:30 ሰዓት

5 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 15/03/2012 ዓም 9:00 ሰዓት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo