የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓም የሚያገለግሉ የ ተለያዩ ጎንቶች እና ሌሎችም የፅዳት እቃዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በዘርፉ

የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት

የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓም የሚያገለግሉ የ ተለያዩ ጎንቶች እና ሌሎችም የፅዳት እቃዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በዘርፉ

  • የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ

  • የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

  • በመንግስት መ/ቤቶች አቅራቢነት የተፈቀደላችሁ

  • ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከቐመቀለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረበ ብር 20.00 / ሃያ በመክፈል ከነሓሴ 12 ቀን 2006 ዓ/ም ጀምሮ በመዉሰድ እስክ ነሓሴ 22 ቀን 2006 ዓ/ም 4 :00 ሰዓት የጨረተዉ ሰነድ በሰም በታሸገ ትክክለኛ አድራሻ ያለበት የጨረታ ሰነድ በተዛጃገዉ የጨረታ ሳጥን እንድታሰገቡ እይገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 22 ቀን 2006ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል::

ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ብር 2,700.00 /ብር ሁለት ሺ ሰባት መቶ/ በሲፒኦ እንድታስይዙ እያሳሰብን በጥሬ ገንዘብ ወይም በቼክ ቢድ ቦንድ ማስያዝ ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን እናሳዉቃለን ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::


 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102 ይጠይቁ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo