በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ 2012 በጀት አመት የተለያዩ ህትመቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን ህዳር 7/2012 ዓም

ጨረታዉ የሚዘጋበተ ቀን በ11ኛዉ ቀን 2012 ዓም 3:00 ሰዓት   

ጨረታዉ የሚከፈተበት ቀን በ11ኛዉ ቀን 2012 ዓም 3:30 ሰዓት                                                                                                                                                                                                                      

1 ለሚሰሩት ስራ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው፣

2 ለሚቀርቡት እቃዎች የንግድ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ያለው፣

3 የንግድ ፈቃድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው፣

4 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ፣

5 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው

6  ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 1( አስር) ቀናቶች በአፋር ብ/ክ/መግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ በመገኘት የማይመለስ ብር 100 ( መቶ ብር) በመከፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

7 የጨረታው ቆይታ ጊዜ፡ የጨረታው ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣ በኋላ ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ11ኛው ቀን በስራ ቀን እንዲሆን ተጠብቆ 3፡00 ሰአት ላይ የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሲሆን በእለቱ 3፡30 ሰአት በአፋር ብ/ክ/መንግስት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ግዥ ፋይ/ዳ/ሬ/ክ/ዳ/ሬ/ተር የስራ ሂደት ቢሮ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo