የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓም የሚያገለግሉ የ ተለያዩ የሰራቶኞች አልባሳት ጫማ ጎንቶች እና ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በዘርፉ

የኢትዮጰያ ኤርፖርቶች ድርጅት

የጨረታ ማስታወቂያ

የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓም የሚያገለግሉ የ ተለያዩ የሰራቶኞች አልባሳት ጫማ ጎንቶች እና ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በዘርፉ

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ

  • የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

  • ለመንግስት መ/ቤቶች አቅራቢነት የተፈቀደላችሁ

  • ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከቐመቀለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 8 በመቅረበ ብር 20.00 / ሃያ በመክፈል ከነሓሴ 15 ቀን 2006 ዓ/ም ጀምሮ በመዉሰድ እስክ ነሓሴ 30 ቀን 2006 ዓ/ም 4 :00 ሰዓት የጨረተዉ ሰነድ በሰም በታሸገ ትክክለኛ አድራሻ ያለበት የጨረታ ሰነድ በተዛጃገዉ የጨረታ ሳጥን እንድታሰገቡ እይገለፅን ጨረታዉ ነሓሴ 30 ቀን 2006ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል

ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ


 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102 ይጠይቁ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo