አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች፣ የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ የተለያዩ የዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን  ህዳር 1/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበተ ቀን ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት

ጨረታዉ የመኪፈትበት ቀን ከ15 ቀን በሃላ ባለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት                                                                                                                                 

ተ.ቁ

የጨረታ ሰነድ

ቁጥር /ሎት/

የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ

የጨረታ ማስከበርያ

1

ሎት -08

የተለያዩ የኤሌክትሪክ እቃዎች

200.00

75,000.00

2

ሎት -09

የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች

200.00

10,000.00

3

ሎት -10

የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ

200.00

10,000.00

4

ሎት -11

የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች

200.00

50,000.00

5

ሎት -12

የፅዳት እቃዎች

200.00

30,000.00

6

ሎት -13

አነስተኛ የቢሮ ቋሚ እቃዎች

200.00

20,000.00

7

ሎት -14

የFM Radio station materials

200.00

200,000.00

8

ሎት -15

የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች

200.00

60,000.00

9

ሎት -16

የደንብ ልብስ

200.00

60,000.00

ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ፡-

  1. 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱ መውስድ ይችላሉ::
  2. 2. ተጫራቾች በስራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አስባቸው፡፡
  3. 3. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ የክልል/የፌደራል በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
  4. 4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
  5. 5. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡
  6. 6. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
  7. 7. ተጫራጮች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መክፈት አይስተጓጎልም::
  8. 8. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ አይመለስለትም::
  9. 9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ

በስልክ ቁጥር +251 09 14 18 9115/ 09 14 19 18 46 ደውለው ይጠይቁ።

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo