የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለዲስትሪቢዩሽን መስመር ዝርጋታ የሚውል የተቀቀለ የእንጨት ምሰሶዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ዝርዝሩም እንደሚከተለው ነው፡፡ 

ተ.ቁ

የዕቃው ዓይነት

የተቀቀለ ምሰሶ  ብዛት

1

ምሰሶ ባለ 8 ሜትር

3400

2

ምሰሶ ባለ 9 ሜትር

15000

3

ምሰሶ ባለ 10 ሜትር

3050

4

ምሰሶ ሳለ 11 ሜትር

3050

5

ምሰሶ ባለ 12 ሜትር

500

  1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ ያለው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት፣የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ ማስረጃ ያለው መሆን አለበት፡ 
  2. በጨረታው መሳተፍ ያለባቸው ተጫራቾች በምሰሶ አቅርቦት ዘርፍ የ10 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፣መልካም ስራ አፈጻጸም ያለው እና ለዚሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል 
  3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ብር 4000.00 (አራት ሺህ ብር) የማይመለስ በመከፈል መውሰድ ይችላሉ፣ 
  4. አድራሻ፡- መቐለ ከተማ ፕላኔት ሆቴል ወረድ ብሎ በሚገኘው የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት መ/ቤት 3ኛ ፎቅ ግዥና ፋሲሊቲ ቢሮ ቁጥር 01፣ 
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን ብር 50,759.00 (ሃምሳ ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ብር) በታውቀባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በሁኔታላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ መሆን ይኖርበታል፡፡ 
  6. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ኦሪጅናል እና ኮፒ በማለት በተለያየ ፖስታ ሰማሸግ በአንድ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ምልክት በማድረግ ት/ክ/ኤ/አ/002/2012 የሚል ምልክት በማድረግ እስከ ህዳር 15 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር 01 ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  7. ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል፣ 
  8. ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  9. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር +251-034240672 መደወል ይችላሉ። 

የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo