በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት በ2012 ዓ.ም የበጀት ዓመት የላቦራቶሪ መሳሪያ እቃዎች፣ የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የኮምፒውተር እና ኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የትግራይ ክልል ጤና ምርምር ኢንስቲትዮት

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : ጥቅምት 26/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 20 ተከታታይ ቀናት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  : የጨረታ መክፈቻና  እና ሰዓት አልተገለፀም                                                                                                                                                                             




  • የላቦራቶሪ መሳሪያ እቃዎች፣
  • የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች፣
  • የፅዳት እቃዎች፣
  • የኮምፒውተር እና ኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ሕጋውያን ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ይጋብዛል፡፡ ሟሟላት ያለባቸው መስፈርቶች 

1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ፣ 

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TIN /፣ 

3. የታደሰ የአቅራቢዎች ሰርተፍኬት ምዝገባ፣ 

4. ለላቦራቶሪ መሳሪያ እቃዎች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት፣ 

5. የኮምፒውተር እና ኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ፣ የጽሕፈት መሳሪያ እቃዎች እና የፅዳት እቃዎች ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት፣ የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/ CPO/ ብር 

  1. የላብራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች----------- 50,000/ሃምሳ ሺህ/ብር 
  2. የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች-----15,000/አስራ አምስት ሺህ/ብር 
  3. የፅዳት እቃዎች _____---------10,000/አስር ሺህ/ብር 
  4. የኮምፒውተር እና የኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ —-10,000/አስር ሺህ/ብር 
  5. ለላቦራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች፣ የኮምፒውተር እና የኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ የጨረታውን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ዶክመንት ማቅረብ አለባቸው፣ የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች እና የፅዳት እቃዎች ፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በስራ ሰዓት የግዢ የስራ ሂደት ማስገባት አለባቸው፣ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ20 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች በሙሉ በሚሸጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል፣ 
  6. ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነው ከተገኙ ውል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች የኮምፒውተር እና የኮምፒውተር ተዛማጅ እቃዎች እንዲሁም አንቲቫይረስ በ20 ተከታታይ ቀናት የላቦራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች በ80 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣ 
  7. የጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ከትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የግዥ ስራ ሂደት በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፣ 
  8. ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት (BID VALIDITY DATE) 60 ቀናት ይሆናል፣ 
  9. ቢሮው - የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም 20% መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል፡፡  

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር: +251(0)342414266/ 42413795/0342414918 

E-mail:healthresearchinstitutetigray@gmail.com 

Fax: + 251(0)342414466 

ፖስታ ሣቁ 1547 መጠየቅ ይችላሉ። 

የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ 

መንግሥት የጤና ምርምር 

ኢንስቲትዩት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo