ራያ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል

ራያ ዩኒቨርስቲ

ምድብ

የእቃው/አገልግሎት

ዓይነት

የጨረታ

ማስከበሪያ ዋስትና መጠን

የጨረታ ማስከበሪያ

ዋስትና አይነት

ጨረታው

የሚዘጋበት

ቀን

ጨረታው

የሚከፈትበት ቀን

ቀን

ሰዓት

ቀን

ሰዓት

ምድብ 1

የህክምና ውጭ የላብራቶሪ ዕቃዎችና ኬሚካሎች ግዢ

120,000.00

ሲፒኦ ወይም

በሁኔታ

ላይያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከዋጋ ሰነድ ጋር የሚቀርብ

በ31ኛው ቀን

3፡00

በ31ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 2

የህንፃ መሳሪያና የውሃ መገልገያ ዕቃዎች ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 3

የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ግዥ

20,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 4

የስፖርት ትጥቅና መገልገያ ዕቃዎች ግዢ

20,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 5

የሠራተኞች ደንብ ልብስና መመረቂያ ጋዋን ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 6

የህትመት አገልግሎት ግዢ

36,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 7

የጽህፈት መሳሪያዎች ዕቃዎች ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 8

የጽዳትና ንጽህና መጠበቂያ እቃዎች ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 9

የኩሽና ዕቃዎች ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 10

የቢሮ መጋረጃና ምንጣፍ ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 11

የህክምናመገልገያ መሳሪያናመድሀኒት ግዥ

20,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 12

የመኪና መለዋወጫ

ዕቃዎች ጎማ ግዢ

20,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ምድብ 13

የአትክልትአቅርቦት ግዢ

50,000.00

በ16ኛው ቀን

3፡00

በ16ኛው ቀን

3፡30

ራያ ዩኒቨርሲቲ ከላይ በሰንጠረዡ የተመለከተውን ምድብ በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

ስለሆነም በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው፡፡ 

  1. ተጫራቾች የ2012 ዓ.ም ህጋዊ ለየምድቡ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር መከፈላቸውን የሚያረጋግጥ ከግብር ሰብሳቢው ባለሥልጣን ጊዜው ያላለፈበት የተሰጠ የምስክር ወረቀት ወይም ታክስ ክሊራንስ፣ የግብር ከፋይነት ምገዘገባ ሰርተፍኬት እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣በፌዴራል የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በዌብሳይታቸው በእቃ/በአገልግሎት አቅራቢነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 
  2. ተጫራቾች ለምድብ አንድ የጨረታ ሰነድ መሸጫ የማይመለስ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር) ብቻ ሲሆን ከምድብ ሁለት እስከ ምድብ አስራ ሦስት ደግሞ 150.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ብር ብቻ በመክፈል ጨረታው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 31 ቀናት ለምድብ አንድ ሲሆን ለምድብ ሁለት እስከ ምድብ አስራ ሦስት ደግሞ ለተከታታይ 15 ቀናት በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ አድሚን ህንፃ ቁጥር 5 ግዥ ቡድን 2ኛ ፎቅ ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ። 
  3. ተጫራቶች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዳቸውን አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ለሁሉም ምድብ በተለያየ ፖስታ በማሸግ የጨረታ ሳጥኑ ከመዘጋቱ በፊት ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት በ31 ኛው ቀን እና በ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ስዓት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ከላይ በተራ ቁጥር 2 በተመለከተው አድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 
  4. ጨረታው በ16ኛው ቀን እና 31ኛው ቀን ለምድብ አንድ ልክ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ውስጥ በግዥ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አድሚን ህንፃ ቁጥር 5 ግዥ ቡድን 2ኛ ፎቅ ይከፈታል ነገር 16ኛው ቀን እና 31ኛው ቀን ለምድብ አንድ ሃይማኖታዊ ወይም መንግስታዊ በዓል ከሆነ በቀጣይ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል፡፡ 
  5. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ይህ ጨረታ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ 90 እና 120 ቀናት ለምድብ አንድ ይሆናል፡፡ 
  6. የጨረታ ማስከበሪያ ከታወቀ ባንክ በሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት በቴከኒካል ፖስታ ታሽጎ ለሁሉም ምድብ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ 
  7. አሸናፊ ተጫራች ዕቃዎችን በራሱ ትራንስፖርት እስከ ራያ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡ 
  8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለበለጠ መረጃ www.rayu.org ወይም በስልክ 03 48 77 05 01/03 48 77 05 46 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo