ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ንፅህናውን የጠበቀ ነጭ ጤፍ ፣80 ግራም ዳቦ፤የካፌ አስተናጋጅ፣ ፅዳት ሠራተኛ፣ ዱቄት ነፍቶ አቡክቶ እንጀራ መጋገር፣ጤፍ አበጥሮ ማስፈጨት፣የዶርሚተሪ በር መሥራትና ሎከር መቀየር (የፈርኒቸር ዕቃዎች) ፣የፅዳት አገልግሎት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘምነ ጋዜጣ የወጣበት ቀን ጥቅምት /23/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን በ16ኛዉ የስራ ቀን 4:00  ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን በ16ኛዉ የስራ ቀን 4:30                                                                                                                                            


  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል።
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል።
  4. ተጫራቹ TIN ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል።  
  5. ለጨረታ ማስከበሪያ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ስም እንደሚከተለው ማስያዝ የሚችል ይሆናል።
    • ሎት1 ንፅህናውን የጠበቀ ነጭ ጤፍ - 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺ ብር ብቻ)
    • ሎት 2 80 ግራም ዳቦ ፦ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር ብቻ)
    • ሎት 3 የካፌ አስተናጋጅ፣ ፅዳት ሠራተኛ፣ ዱቄት ነፍቶ አቡክቶ እንጀራ መጋገር፣ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር ብቻ)
    • ሎት 4 ጤፍ አበጥሮ ማስፈጨት፦ 50,000.00 (ሃምሳ ሺ ብር ብቻ)
    • ሎት 5 የዶርሚተሪ በር መሥራትና ሎከር መቀየር (የፈርኒቸር ዕቃዎች): 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ ብር ብቻ
    • ሎት 6 የፅዳት አገልግሎት በውጪ አካል (Out Source 50,000.00 (ሃምሳ ሺ ብር ብቻ) ተጫራቾች የአቅራቢነት ሰርትፊኬት ወይም በዌብሳይት የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
  6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል በዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ከዓዲግደራት ዩኒቨርሲቲ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ፅ/ ቤት ብሎክ 13 ቁጥር 7 መውሰድ የሚችል ሲሆን ዋጋውን ማቅረብ ያለበት ደግሞ ከዩኒቨርሲቲው የሚሸጥ ኦርጅናል የመምርያ ሰነድ ማህተም ያለበት እና ዶክሜንት ማህተም የተጫራቹ በማድረግ ስርዝ ድልዝ የሌለው ዋጋ ብቻ ነው።
  7.  የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት የሚሽጥ ይሆናል።
  8. ጨረታ ሳጥን የሚከፈትበት ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመጨረሻ 16ኛው የሥራ ቀን 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት በግልፅ ይከፈታል
  9. ዝርዝር ስፔስፊኬሽን በድህረ ገፅ http://WWW.adu.edu.et ማግኘት ይቻላል።
  10. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር፦ 0344452318/ 0914734993 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል።

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ



      

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo