በየኢትዩጽያ ምርጥ ዘር ድርጅት የትግራይ ምርጥ ዘር ማባጃና ማዘጋጃ ማዕከል መቐለ ያገለገሉ የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል ::

የኢትዮጽያ ምርጥ ዘር ድርጅት

ያገለገሉ የተለያዩ ንብረቶች

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

በየኢትዩጽያ ምርጥ ዘር ድርጅት የትግራይ ምርጥ ዘር ማባጃና ማዘጋጃ ማዕከል መቐለ ያገለገሉ የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል ::

በመሆንም በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር ለሚከፈላቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቺች ዘወትር በሥራ ሰዓት በማእከሉ ጽ/ቤት ከክልል ትግራይ ጤና ቢሮ ወይ GTZ የቁጠባ ቤቶች ዝቅ ብሎ በሚገኘዉ ጽ /ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 30.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ:: በተጨማሪም ንብረቶቹ በ 15/12 /2006 ዓም ኩሓ በ17/12 /2006 ዓ/ም ማይጨዉ በ19/12/06 አክሱም ከተጠቀሱ ከተሞች በአካል በመገኘት የምናሳይ መሆኑን በመግለፅ ተጫራቾች በተባለዉ ቀን ማየት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ጨረታዉን ሐምሌ 22 ቀን 2006 ዓ/ም ከ ቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8:15 ሰዓት በትግራይ ማእከል ፅ/ ቤት ይከፈታል ሰለዚሁ ተሽያጭ አፈጻጸም በጨረታ ሰነድ በተገለፀዉ መሠረት የሚፈጸም መሆኑን እይገለጽን ተጫራቾች የጨረታ ማከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ጠቅላላ የጨረታ ዋጋዉን 5% በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል::

ተጫራቾች ከላይ የተገለፀዉ መጠን በሙሉ ወይም በክፋል መጫረት ይችላሉ::

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለዉ አድራሻ መጠቀም ይችላሉ::

03-44 41 37 79

መቐለ


 

 

 


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo