የአክሱም ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ፅ/ቤት ለ2012 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ጨረታ የውሃ ትቦ ከነመገጣሚያው፣ ቴክኒክ መሳሪዎችና ህ/ መሳርያዎች፣ ሰመርስብል ፓምፕ፣ ኤሌትሪክ መለዋወጫ እቃዎች የመኪና ጎማዎችና ስፔሮች፣የመኪና ጌጣጌጦች፣ የፅህፈት መሳሪያ፣ የፅዳት እቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የሞተር ሳይከል ስፔር፣ የሳይክል ስፔሮችና ፈርኒቸር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

የኣክሱም ከተማ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽህፈት ቤት
  • የውሃ ትቦ ከነመገጣሚያው፣
  • ቴክኒክ መሳሪዎችና ህ/ መሳርያዎች፣
  • ሰመርስብል ፓምፕ፣
  • ኤሌትሪክ መለዋወጫ እቃዎች
  • የመኪና ጎማዎችና ስፔሮች፣
  • የመኪና ጌጣጌጦች፣
  • የፅህፈት መሳሪያ፣
  • የፅዳት እቃዎች፣
  • የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • የሞተር ሳይከል ስፔር፣
  • የሳይክል ስፔሮችና ፈርኒቸር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። 

ተጫራቾች ሊያሟሉት የሚገባ፡

  1. ከስራው ጋር አግባብነት ያለው የ2012 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡ 
  2. ቫት ተመዘጋቢ የሆነ የነሐሴ ወር 2012 ዓ/ም ሒሳብ ያሳወቀ፡፡ 
  3. ቲን TIN/ ነምበርና የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡ 
  4. የጨረታ ማስከበሪያ ለትቦ ከነመገጣጠሚያ፣ ቴክኒክ መሳሪያ እና ህ/መሳሪያ፣ ሳመር ስዩፕል ፓምፕ፣ ኤሌትሮኒከስ ብር 20,000.00፣ ኤሌትሪክ እቃዎች፣ የመኪና ጎማዎችና ስፔሮች፣ የፅሕፈት መሳርያ፣ የፅዳት እቃዎች ብር 10,000,00 የሞተር ሳይክል ስፔር፣ የሳይክል ስፔሮችና የመኪና ጌጣጌጦችና ፈርኒቸሮች ብር 5,000.00፣ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል፡፡ 
  5. በራሱ ትራንስፖርት መጫኛና ማውረጃው ችሎ ወደ ፅ/ቤቱ ማስረከብ የሚችል፡፡ 
  6. ተጫራቾች ማሽነፋቸው ካወቁ በሶስት /3/ ቀናት ውስጥ ውል ማሰር የሚችልና፣ ለአሽነፈው ንብረት 10% CPO ማስያዝ የሚችል፡፡ 
  7. ለጨረታ ሰነድ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ የማይመለስ በመከፈል በስራ ሰዓት በአክሱም ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ፅ/ ቤት ቢሮ ቁ.12 ከ 17/2/2012 ዓ/ም እስከ 9/3/2012 ዓ/ም መውሰድ ይቻላል፡፡ 
  8. ተጫራች በሚወዳደርበት ንብረት የአንዱ ዋጋ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ በመሙላት ስርዝ ድልዝ የሌለበት በእያንዳንዱ ገፅ ፊርማና ማህተም በማስቀመጥ በፖስታ በማሽግ ከላይ የተጠቀሰ ቀናት ውስጥ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡ 
  9. ጨረታ የሚዘጋበት ቀን 9/3/2012 ዓ/ም 3:00 ሰዓት የጨረታው የሚከፈበት ቀን 9/3/2012 ዓ/ም 3:30 ሰዓት ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት ይከፈታል፡፡ 
  10. ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ከአገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  11. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 034 77 53267/2270 ወይም 0940 97 47 24 መጠየቅ ይቻላል 

የአክሱም ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት 

ፅ/ቤት

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo