በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ የ23ኛ ክ/ጦር ጠ/ መምሪያ ለ202 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ፣ የተለያዩ የፅዳት እቃዎች፣ የአቡጀዲድ ጨርቆች፣ የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች ፣ የሲቪል ሰራተኞች የአልባሳት፣ ጫማዎችና፣ የእጅ ጓንት የፕላነት ማሽነሪ ጥገና በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ያፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ሎት 1. የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ 
  • ሎት 2. የተለያዩ የፅዳት እቃዎች 
  • ሎት 3.የአቡጀዲድ ጨርቆች 
  • ሎት 4. የተለያዩ የተሽከርካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች 
  • ሎት 5.የሲቪል ሰራተኞች የአልባሳት፣ ጫማዎችና የእጅ ጓንት 
  • ሎት 6 የፕላነት ማሽነሪ ጥገና 

በዚህም መሰረት ከሎት እስከ ሎት6 ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፣የቫት ተጠቃሚ ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸውን እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከሎት  1 እስከ ሎት 6 ለእያንዳንዳቸው የማይመለስ ብር 100 | አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ሽራሮ በሚገኘው የ23ኛ አሉላ ክ/ጦር ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ በመምጣት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሠሜን ዕዝ የ23ኛ ክ/ጦር መምሪያ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo