የ 21ኛ ክ /ጦር የዕቃ ግጂ ስልክ ቁጥር (0912487407) ዓዲ ግራት ካምፕ ለ 2007 በጀት ዓመት ለሰራዊት ግልጋሎት የሚዉሉ የፅዳትና የፅህፈት ማ/ል

21ኛ ክ/ጦር

የጨረታ ጥሪ

  • የ 21 ክ /ጦር የዕቃ ግጂ ስልክ ቁጥር (0912487407) ዓዲ ግራት ካምፕ ለ 2007 በጀት ዓመት ለሰራዊት ግልጋሎት የሚዉሉ የፅዳትና የፅህፈት ማ/ል አቅራቢዎች አቅራቢዎች በአባሪነት የተያያዙትን ልዩ ልዩ ማቴሪያች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

  • የጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልጉ ከላይ የተገለፁትን ማቅረብ የምትችሉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተገለፁትን መመሪያዎች እና ግዴታዎ ማሞላት አለባቸዉ

  1. የዘመኑ ግብር ግዴታዎን የተዋጡና የታደሱ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ

  2. የመንግስት እሴት ታክሲ (ቫት) ተመዝጋቢ ከሆኑ የምዝገባ ሰርተፈኬት ማቅረብ የሚችሉ

  3. የቫት ተመዝጋቢ ካልሆኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ቲን ናምበር እንዲሁም የሚሸጡት ቀለብ ህጋዊ ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ መስጠት የሚችሉ

  4. መ/ቤቱ የጋበዛቸዉን አጠቃላላይ ዝርዝሮች በጥራትም ሆነ በመጠን መ/ቤቱ በዘረዘራቸዉ በተፈለገበት ወቅት ሳያቆራረጥ ማቅለብ የሚችሉ

  5. በሚያቀርቡት የዋጋ ማቅረቢያ ኢንቮሎ ዉስጥ የንግድ ፍቃድ ቲን ናምበር ሌሎች አስረጂ ሰነዶችን ፎቶ ኮፒ በዋጋ ማቅረቢያ ኢንቮሎፕ መግባት አለበት

  6. አጠቃላላይ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 25 ብር በመክፈል ዓዲ ግራት ከሚገኘዉ የየ 21 ክ ጦር የዕቃ ግጂ ክፈል 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5 መዉሰድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን

  7. ጨረታዉ ከ 9/12/2006 ዓ/ም እሰከ 24 /12/2006 ዓ/ም ድረስ በአየር የሚቆይ ሲሆን

  8. ጨረታዉ የሚዘጋዉ 24/12/2006 ዓ/ም በ 11:30 ተዘግቶ በነጋታዉ 25 /12/2006 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ እንዲሁም ጨረታዉን ለመታዘብ የሚፈልጉ በተገኙበት መስራቤቱ ግቢ በይፋ ይከፈታል

  9. መቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ሆነ በከፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ተጨማሪ ማበራሪያ ከፈለጉ በሞ/ቁ 0912487407 ደዉለዉ መረዳት ይችላሉ በኣካል በመቅረብ የ 21 ክ /ጦር ክፍል ቢሮ ቁጥር 5 መብራሪያ መጠየቅ ይቻላል


 


 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo