ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 26 መኪኖች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር

ኩባንያችን ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዝርዝራቸው ከዚህ ቀጥሎ የተገለጸው 26 መኪኖች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ 

  1. Peugeot 308/Nissan Sentra/Vitara (Suzuku) /Hyundai creata - ብዛት 4 
  2. Toyta Double Cabin/Nissan Double Cabin/ Mazda Double cabin - ብዛት 5 
  3. Toyota Extra cab - ብዛት 4 
  4. Sqbo Geely/Nissan Almera - ብዛት 13 

በዚህ መሰረት የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ/እና ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች ዝርዝር መረጃ ያካተተውን የጨረታ ሰነድ

ከጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 24 ድረስ በመምጣት እና ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍላችሁ በመውሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። 

 ለበለጠ መረጃ 

በስልክ ቁጥር 0114-70-91-44 ወይም 

0934-92-11-58 መደወል ይቻላል 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo