በሃገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ የ3ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ በ2012 በጀት ዓመት ለስራ አገለግሎት የሚውሉ አላቂ የፅህፈት መሳሪያ፣ አላቂ የፅዳት ማቴሪያል፣የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ ለመግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • አላቂ የፅህፈት መሳሪያ፣ 
  • አላቂ የፅዳት ማቴሪያል፣ 
  • የቀላል ተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ 

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራቾች በጨረታው ሊወዳደር ይችላሉ። 

  1. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው የጨረታ ዓይነቶች ህጋዊ የታደሰ ን/ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ፣ የቫት ሰርተፍኬት የአቅራቢነት ሰርተፍኬት እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸውን ይጋብዛል ። 
  2. ተጫራቾች ለሚጫቱባቸው ለእያንዳንዳቸው ጨረታ የጨረታ ማስከበሪያ ስጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀው መመሪያ መሰረት ባንክ የተረጋገጠ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ . 
  3. ተጫራቾች የሚጫቱበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ የዕቃውን ዓይነት ኤንቨሎፕ ላይ በግልፅ መፃፍ ይኖርባቸዋል። የጨረታ ሰነዱን ከተጫራቾች ዝርዝር መመሪያ ጋር የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ እንዳ-ሽተናይ የ3ኛ ክ/ ጦር ጠ/መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ መግዛት ይቻላል፡፡ 
  4. አሸናፊ ተጫራቶች ውል ሲፈፅሙ የመልካም ስራ አፈፃፀምዋስትና በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡ ያሸነፉትን ዕቃ ስራሳቸው ወጭ በማጓጓዝና በማራገፍ ዕንዳ-ሽተናይ በሚገኘው የ3ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ ግምጃ ቤት ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙለ በሙሉ የመሰረዝ እንዲሁም 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ የሙግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው ። 
  5. ጨረታው ጥቅምት25 ቀን 2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ፡ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የክ/ጦሩ ግዥ ዴስክ በሚያዘጋጀው ቦታ ይከፈታል ። 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0910947010 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ ፡፡ 

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን 

ዕዝ 31ኛ ክ/ጦር ጠ/መምሪያ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo