መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ የመድሃኒቶች፣ ኬሚካሎች፣ ሪኤጀንቶች፣ የህክምና መገልገያ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን በጋዜጣ የወጣበት ቀን  2/2/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን  15ኛ ቀን 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  15ኛ ቀን 4:00 ሰዓት                                                                    

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ 

2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ 

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ 

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ 

5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሀላ ማቅረብ የሚችል 

ተ.ቁ

የጨረታው አይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ 

1

የመድሃኒቶች፣ 

ኬሚካሎች፣  

ሪኤጀንቶች 

ሎት 1

100,000.00 ብር 

2

የህክምና መገልገያ እቃዎች 

ሎት 2

100,000.00 ብር 

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል። ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ 

7. ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል። 

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል። በ15ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። 

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል 

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 

ዓይደር ኮምፕሬሄኒሲብ ስፔሻላይዝድ 

ሆስፒታል 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo