መቐለ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የህንፃ መሳሪያዎች፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ ለማህበረሰብ ት/ቤት የሚያገለግሉ የማጣቀሻ መፃሕፍት፣ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የታሸገ ውሃ፣ የዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ስራ፣ የሳርና አትክልት ማኔጅመንት ስራዎች /ግሪነሪ/፣ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ አገልግሎት ስራ ፣ የምግብ ቤት የመገልገያ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን በጋዜጣ የወጣበት ቀን  2/2/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን  16ኛ ቀን 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን  16ኛ ቀን 4:00 ሰዓት                                                                        

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡ 

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሠረት ማቅረብ የሚችል 

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡ 

ተ.ቁ

የጨረታው አይነት 

የጨረታ ማስከበሪያ ብር 

ደረጃ 

L0T 1

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ 

50,000.00

L0T 2

የህንፃ መሳሪያዎች፣ 

50,000.00

L0T 3

የኤሌክትሪክ እቃዎች፣ 

30,000.00

L0T 4

ለማህበረሰብ ት/ቤት የሚያገለግሉ የማጣቀሻ መፃሕፍት፣ 

10,000.00

L0T 5

የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች፣ 

50,000.00

L0T 6

የፅዳት እቃዎች፣ 

30,000.00

L0T 7

የታሸገ ውሃ 600 ሚሊ፣ 

50,000.00

L0T 8

የዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ስራ፣ 

50,000.00

L0T 9

የሳርና አትክልት ማኔጅመንት ስራዎች /ግሪነሪ/፣ 

50,000.00

L0T 10

የደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ አገልግሎት ስራ ፣

100,000.00

L0T 11

የምግብ ቤት የመገልገያ እቃዎች 

20,000.00

በባንክ የተመሰከረለት CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል 

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ ብር 100/ አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላሉ፡፡ 

5. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ 

6. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛው ቀን ጠዋት 3፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ / CPO/ አይመለስለትም፡፡ 

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለበለጠ ማብራሪያ ፡-የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 

ስልክ ቁጥር ፡- 0344 414784/0914727448፣ ፖ.ሣ.ቁ 231 ዋና ግቢ፣

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo