በመቀሌ ገቢዎች ሚኒስትር ለቅርጫፋችን ቅ/ጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ የሚከተለትን ዕቃዎች ግዥ መፈጸም ይፈልጋል

የኢትዮጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

ሎት ኣንድ የጽህፈት ዕቃዎች

ሎት ሁለት የጽዳት ዕቃዎች

ሎት ሶስት የቢሮ መገልገያ እቃዎች

ሎት ኣራት የደንብ ልብስ ዕቃዎች

በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማማላት ይጠበቅባቻዋል

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉና የዘመኑን ግብር የከፈሉ

2 የመንግስት ግዝና ንብረት ኣስተዳደር ኤጄንሲ ባዛጋጀዉ የዕቃና ኣጎልግሎት ኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የካተቱ

3 ግብር የመከፈል ግዴታቸዉን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር ኣስገቢዉ ባለ ስልጣን የተሰጠ ማስረጃ

4 የጨረታ ማስከበርያ ለሎት ኣንድ ብር 6000.00 እና 2 እና 4 3000.00 በተጫማሪ ሎት ሶስት 10000.00 ለየኣንዳንዳቸዉ በባንክ በተመሰከረት ቼክ ወይም በሁኔታቸዉ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ ከጨረታ ሰነድ ጋር ኣያይዞ ማቅረብ

5 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 ከፍሎዉ መዉሰድ ይችላሉ

6 ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ በ 15/02/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚ ዕለት 4፡30 ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራሪያ 03 44 41 40 05

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo