አክሱም ዩኒቨርሲቲ ስፖንጅ ትራስ፣የአልጋ ችፑድ፣ዶርሚተሪ ወንበር፣ትኩስ የበሬ ስጋ፣የመመረቂያ ጋውን፣ከህጋዊ ነጋዴዎች፣የኤሌክትሪክ እቃዎች እና የቧንቧ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን መስከረም 28/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 15 ተከታታይ ቀናት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : መክፍቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም                                                      

ተ.ቁ

የጨረታ ሰነድ ቁጥር /ሎት/

 የጨረታ ዓይነት

የጨረታ ሰነድ መሸጫ

ዋጋ 

 የጨረታ ማስከበሪያ 

1

ሎት - 1 

ስፖንጅ ትራስ 

100

5,000.00

2

ሎት - 2

የአልጋ ችፑድ

100

15,000.00

3

ሎት - 3

ዶርሚተሪ ወንበር

100

15,000.00

4

ሎት - 4

ትኩስ የበሬ ስጋ

100

400,000.00

5

ሎት - 5

የመመረቂያ ጋውን

100

30,000.00

6

ሎት - 7

የኤሌክትሪክ እቃዎች

100

75,000.00

7

ሎት - 7

 የቧንቧ እቃዎች

100

3,500.00

    1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቶች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 103፣ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ለእያንዳንዱ ጨረታ ሰነድ በመከፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡ 
    2. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው፡፡ እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡ 
    3. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡ 
    4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 
    5. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀን በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡ 
    6. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታው መክፈት አይስተጓጎልም፡፡ 
    7. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለሰለትም፡፡ 
    8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

    በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0914-19-18-46/0914-18-91-15 ደውለው ይጠይቁ፡፡ 

    የአክሱም ዩኒቨርሲቲ 

    ስፖንሰሮች

    ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
    Milkta Logo