በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት የላብራቶሪ ሙገልገያ መሳርያዎች የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

የትግራይ ክልል ጤና ምርምር ኢንስቲትዮት
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን : መስከረም 23/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  ለተከታታይ 20 ቀናት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  የመክፈቻ ቀን ኣልተገለፀም
  • የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች
  • የፅዳት እቃዎች

ከሕጋውያን ነጋዴዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።ለዚህ መስፈርቱን የምታሟሉ ሕጋውያን ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ይጋብዛልሟሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

  1. 1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ፣
  2. 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/TN NO/፣
  3. 3. የታደሰ የአቅራቢዎች ሰርትፍኬት ምዝገባ ፣
  4. 4. የላብራቶሪ መገልገያ መሳርያዎች ተጫራቾች የታደሰ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ፣ የፅሕፈት መሳርያ እቃዎች እና የፅዳት እቃዎች ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/ CPO/ ብር

A. የላብራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች---- 50,000 /አምሳ ሺ ብር/

B. የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች---- 15,000/አስራ አምስት ሺ ብር/

C. የፅዳት እቃዎች----10,000/አስር ሺህ ብር/

6.ተወዳዳሪዎች ለላቦራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች የጨረታውን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ዶክሜንት ማቅረብ አለባቸው። የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች እና የፅዳት እቃዎች ፋይናንሻል ዶክሜንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በስራ ሰዓት የግዢ ስራ ሂደት ማስገባት አለባቸው፡፡

7. ጨረታው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ20 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሁኖ የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች በሙሉ በሚሸጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል፣

8. ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሁነው ከተገኙ ውል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች እና የፅዳት እቃዎች ለ20 ተከታታይ ቀናት የላብራቶሪ መሳሪያ ዕቃዎች በ80 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፣

9. የጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ከፍለው ከትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ቢሮ የግዥ ስራ ሂደት ቢሮ በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ፣

10. ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት (BID VALIDITY DATE ለ60 ቀናት ይሆናል፣ ቢሮ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው እንዲሁም 20% መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል።

በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጤና ምርምር

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo