በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የማሽነሪ እና የጀነሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች፣የተለያዩ የሲቪል አልባሳት፣ የኦርኬስትራ የተለያዩ የባህል አልባሳት፣ ሱፍ እና የቆዳ ጫማዎች፣ አላቂ የጽሕፈት መሣሪያ፣ሙዚቃ መሣሪያ እና የኦፊስ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  • ሎት 1. የማሽነሪ እና የጀነሬተር መለዋወጫ ዕቃዎች
  • ሎት 2. የተለያዩ የሲቪል አልባሳት፣ የኦርኬስትራ የተለያዩ የባህል አልባሳት፣ ሱፍ እና የቆዳ ጫማዎች
  • ሎት 3. አላቂ የጽሕፈት መሣሪያ
  • ሎት 4. የሙዚቃ መሣሪያ እና የኦፊስ ማሽን መለዋወጫ ዕቃዎች

1 በዚህም መሰረት ከሎት እስከ ሎት 5ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ የንግድ ፈቅድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት፣ የቫት ሰርተፊኬት እና የአቅራቢነት ምዘገባ ሰርተፊኬት ያላቸውን ይጋብዛል

2 ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1. 100.00 /አንድ መቶ ብር/ እንዲሁም ለሎት 2. ለሎት 3 እና ለሎት 4 ለእያንዳንዳቸው 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ዘወት ር በሥራ ሰዓት መቐለ ኩሓ መንገድ አግሪ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን

3 ጨረታው ጥቅምት 7/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

4 መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- በስልክ ቁጥር 03 44 4107 50

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo