የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2o12 የበጀት ዓመት ለክልሉ ኤጀንሲና በክልሉ ለሚገኙ የወረዳ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ህትመቶች፣ ሞተር ሳይክሎች፣ የፅሕፈት መሳሪያዎች፣ ለኤሌከትሮኒክስ፣ ፈርኒቸርና የመኪና ጥገና ጋራዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደስ የአንድ አመት ውል ለማሰር ይፈልጋል

የትግራይ የአካባቢ ጥበቃ, የመሬት አጠቃቀም እና አስተዳደር ኤጀንሲ
  • የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣
  • የተለያዩ ህትመቶች፣
  • ሞተር ሳይክሎች፣
  • የፅሕፈት መሳሪያዎች፣
  • ለኤሌከትሮኒክስ፣
  • ፈርኒቸርና
  • የመኪና ጥገና ጋራዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመኪና ጥገና ጋራዥ በ6 ወር የሚታደስ የአንድ አመት ውል ለማሰር ይፈልጋል። 

በዚሁ መሰረት በጨረታው መወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች በማሟላት ማቅረብ ይኖርበታል፡ 

  1. ተወዳዳሪዎች በዘርፉ የ20/2012 ዓ/ም የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው። 
  2.    VAT ተመዝጋቢዎች መሆናቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ። 
  3. የሐምሌ/የነሓሴ ወር የቫት ዲክለራስዮን ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ 
  4. ቲን ነምበር ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ 
  5. በክልል ፋይናንስ ይሁን በፌዴራል የመንግስት ግዢ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና የ20u/2012 ዓ.ም የታደሰ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የሚያቀርቡ፣ 

2. 



    2. ተጫራቾች የጨረታው ማሰከበሪያው ቢድ ቦንድ 



  • ለተለያዩ ህትመት ስራዎች ብር 7000 /ሰባት ሺ ብር/ ለሞተር ሳይክል ብር 30000 /ሰላሳ ሺ ብር/ 
  • ለእስቴሽነሪና ጥቃቅን እቃዎች ብር 5000 ብር /አምስት ሺ ብር/ ለመኪና ጥገና ጋራዥ ብር 4000 ብር /አራት ሺ ብር/ 
  • ለኤሌክትሮኒክስ ብር 10000 ብር /አስር ሺ ብር/ 
  • ለፈርኒቸር ብር 10000 ብር /አስር ሺ ብር/ 
  • ለመኪና መለዋወጫ እቃዎች ብር 5000 /አምስት ሺ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ፣ በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ በትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መመሪያ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከግርና ፋይናንስ ዳሬክቶሬት በመውሰድ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶቻቸውን በሰም በታሸጉ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከ13/01/12 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 29/1/2012 ዓ/ም ድረስ በሥራ ሰዓት ለክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ፖሳቁ 1234 በአድራሻ በመላክ ወይም በግንባር በመቅረብ በኤጀንሲው ግዢና ፋይናንስ ዳሬክቶሬት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር ይችላሉ።

3 ጨረታው በ17ኛው ቀን በ29/1/2012 ዓ.ም በ8:30 ሰዓት ከታሸገ በኋላ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የተሻለ ቢሆን ባይገኙም በ9፡00 ሰዓት በክልሉ የአካባቢ ጥበቃና ገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ ይከፈታል። 

4 አሸናፊዎች ላሸነፉት ዋጋ ውል የማሰር የመግባት/ ግዴታ አለባቸው። በገቡት ውል መሰረትም ይፈፅማሉ። በገቡት ውል ሳይፈፅሙ ቢቀሩ በእያንዳንዱ ቀን ካስያዙት የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋ 0.1% በመቀጣት ገቢ እንዲያደርጉ ይደረጋል ወይም በህግ ይጠየቃሉ። 

5. ተጫራቾች በቀረበው ጨረታ ሰነድ አስተያየት/ጥያቄ ካለዎት ከጨረታ መክፈቻው ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ በጨረታ ሰነዱ ስርዝ ወይ ድልዝ ካለበት ተቀባይነት አይኖረውም ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ለሚመጣ ጥያቄ ኤጀንሲው መልስ ለመስጠት አይገደድም 

6. የሞተር ሳይክል የኤሌክትሮኒክስ የመኪና ጥገና ጋራዥ ተወዳዳሪዎች ፋይናንሻል ዶክመንት ለብቻው ቴክኒካል ዶክመንት ለብቻው አሽገው ማቅረብ አለባቸው። 

7.ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

8.ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ለ35 ቀን ዋጋው ፀንቶ ይቆያል። 

9.ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0344417104 ደውለውመጠየቅ ይቻላል፡፡ 

የፖ.ሣ ቁጥር፡-1234 ስልክ ቁጥር፡- 0344-417104 ፋክስ ቁጥር፡- 0344-411697 

መቕለ

የትግራይ ክልል የአካባቢ ጥበቃና ገጠር 

መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር ኤጀንሲ 

    ስፖንሰሮች

    ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
    Milkta Logo