በአገር መከላከያ ሚ/ር የሰሜን ዕዝ ሎጅስቲክስ ሜን/ኢን/ሪከ/መምሪያ ግዥ ክፍል ለ2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተገለጹትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በሀገር መከላከያ ሚኒስትር የሰ/ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ
  1. ሎት 1 የተለያዩ የተሽከርካሪዎች መለዋወጫ 
  2. ሎት 2 የተለያዩ ጎማና ባትሪ 
  3. ሎት 3 የተለያዩ አላቂ የጋራዥ መርጃ ዕቃዎች 

በዚህም መሠረት በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት የቫት ሠርተፊኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል። ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 2 ለያዙት ዕቃዎች ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ ብቻ፤ በተራ ቁጥር 3 ለያዙት ዕቃዎች ብር 25.00/ሃያ አምስት ብር/ ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቐለ ወደ አዲግራት በሚወስድ መንገድ መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ መታጠፊያ ሰሜን ዕዝ ሎጅስቲክስ መምሪያ ግዢ ክፍል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያወቅን ጨረታው መስከረም 9/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 034-2400002/ 0920426802 /0914006595 

የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ 

መምሪያ 

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo