የውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት ብትን ጨርቆች፣ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት፣አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ አላቂ የትምህርት መርጃ፣የፅዳት ዕቃዎች ማብሰያ የሲሊንደር ጋዝን ጨምሮ፣የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ጎማና የጋራዥ መገልገያ ዕቃዎች እንዲሁም የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት
  • ብትን ጨርቆች፣
  • ጫማዎች እና የተለያዩ አልባሳት፣
  • አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣
  • አላቂ የትምህርት መርጃ፣
  • የፅዳት ዕቃዎች
  • ማብሰያ የሲሊንደር ጋዝን ጨምሮ፣
  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣
  • ጎማና የጋራዥ መገልገያ ዕቃዎች እንዲሁም
  • የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ማናቸውም ተጫራቶች፡-

 1 ዘርፉ ሕጋዊየንግድ ሥራፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የአቅራቢነት የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣በጨረታ ለመካፈል የሚሰጥ የምስክር ወረቀት/ክሊራንስ/እንዲሁም ለተጨማሪ እሴት ታክስ መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2 የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል የተሟሉ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁ የጨረታ ሰነዶችን ከዚህ በታች በቁጥር 6/ሐ/ በተገለፀው አድራሻ ማግኘት ይችላሉ፡፡

3 በቁጥር 6 «ለ» በተገለፀው አድራሻ እስከ መስከረም 9 ቀን 2012 ዓም ከቀኑ 830 ሰዓት ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸውን ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም በጨረታ ሰነዱ ክፍል 6 ላይ በሒሳብ መደብ 6211 ስር በተዘረዘሩት ዕቃዎች የሚካፈሉ ተጫራቾች ብ 28,000.00 (ሃያ ስምንት ብር)፣በሒሳብ መደቦች 62126215 እና 6218 በተዘረዘሩት ዕቃዎች የሚካፈሉተጫራቾች ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ብር) በሒሳብ መደብ 6241 ስር በተዘረዘሩት ዕቃዎች የሚካፈሉ ተጫራቾች ብር 9000.00 (ዘጠኝ ሺብር) እንዲሁም በሒሳብ መደብ 6417 በተዘረዘሩት ዕቃዎች የሚካፈሉ ተጫራቾች ብር 1,000.00 (አንድ ብር) ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ከታወቀ ባንክሊፒኦ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቁጥር 6 «መ» በተገለፀው አድራሻ መስከረም 9 ቀን 2012 . ከቀኑ 900 ሰዓት ይከፈታል፡፡

4 የዕቃዎች ማስረከቢያ ቦታ አዋሽ አርባ ከተማ /አፋር/ ክልል ከአዲስ አበባ 240 ኪ/ሜ/ የሚገኘው የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት አዲሱ ካምፕ ግምጃ ቤት ሲሆን የትራንስፖርትና ማራገፊያ ወጪ በአቅራቢዎች የሚሸፈን ይሆናል፡፡

5 የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት እንደ አስፈላጊነቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

6 ለማብራሪያና ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ፡-

ሀ.ተጫራቾች ለሚኖራቸው ጥያቄ፡- ለ. ጨረታ ሰነድ ማስገቢያ፡-

የውጊያ ቴከኒክ ት/ቤት ግዥ ዴስክ የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት መሰብሰቢያ

ስልክ ቁጥር፡ አዳራሽ

0335400612/0911078268 ስልክ ቁጥር፡- 0335400612

ፋክስ፡-0335400666 ቢሮ ቁጥር፡-39

ሐ. ሰነዱ ወጪ የሚሆንበት አድራሻ፡ መ. ጨረታው የሚከፈትበት

የውጊያ ቴክኒክ ት/ቤት ፋይናንስ አድራሻ፡-

ዴስክ ስልክ ቁጥር፡-0335400617 6/ለ/ ይመልከቱ

የቢሮ ቁጥር፡-07

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo