ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አፓርታማ ግንባታ ፕሮጀክት በመቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ዓዳሓ ሳይት ዳዕሮ አካባቢ ለሚያስገነባዉ የጋራ መኖርያ ቤቶች ለኮንስትራክሽን አገልግሎት የሚዉል ጥራቱ የጠበቀ 00ጠጠር አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 የዘመኑ ግብር የከፋላችሁ መሆን አለባቸዉ

2 የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባችሁ

4 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ መሆናችሁ መረጃ ማቅረብ የምትችሉ

5 የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 .00 በስፒኦ ወይም በቦንድ ማስያዝ የምትችሉ

6 ፕሮጀክቱ በሚያቀርበዉ 00ጠጠር ሳንፕል/ ናሙና/ መሰረት ማቅረብ የምትችሉ

7 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁን ተጫራቾች ይህ የጨረታ ሰነድ ከወጣበት ነሓሴ 15 ቀን 2011 ዓም ጀምሮ በበተከታታይ 7 የስራ ቀናት ዉስጥ ቅዳሜን ጨምሮ ማስገባት ትችላላችሁ

8 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

9 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በቀን 23/12/2011 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ተዘግቶ በዛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ይከፈታል

ኣድራሻ ዳዕሮ መጨራሻ ታክሲ በስተግራ በኩል  ሜትሮ ገባ ብሎ ይገኛል

ለበለጠ መረጃ 03 -48990358 / 59

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo