የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢነትርፕራይዝ ለመቐለ ባለ ሰወስት ኮከብ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚዉሉ የፍዉንቴን ሲቪል ስራ : ኤሌክትሪክ ስራ እና ሳኒተሪ ስራ አቅርቦት እና ግንባታ ስራ /Fountain Civil Works , Electrical Works and Sanitary Works Supply and Apply Works/ ግዥ ለመፈፀም ህጋዊ ተወዳደሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በንኡስv/Sub- Contract/ ተቆራጭ ለማሰራት ይፈልጋል

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ አሴት ታክስ የተመዘገበቡትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡትን ገንዘብ ተጫራቾች መመሪያ ተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሰረት መሆን አለባት

3 ተጫራቾ በዘርፉ የሰሩበትን የመልካም ስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ከ ዉለታ እና የ ክፍያ ሰረትፊኬት የተገናዘበ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫረታቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ ተለይቶ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ ነሃሴ 14/ 12/ 2011 ዓም እስከ ነሃሴ 21/ 12 /2011 ዓም ከሳዓት 8:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ በ 21/ 12 /2011 ዓም ከሳዓት 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 የጨረታ ሰነዱ ተጫራቾች የማይመለስ 200 ብር በመክፈል ምግዛት ይኖርባቸዋል

ስልክ ቁጥር 0911768902 / 0914709013  / 0914402413

ስፖንሰሮች

ሃሳቦች የሚሰራጩባቸው መንገዶች.
Milkta Logo